በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንቱ ስደተኞችን አስመልክቶ የሰጡት ትዕዛዝ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሊያመራ ይችላል ተባለ


ፕሬዚዳንቱ ስደተኞችን አስመልክቶ የሰጡት ትዕዛዝ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሊያመራ ይችላል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስደተኞችን አስመልክቶ የሰጡት አከራካሪ ትዕዛዝ መጻዒ ዕድል በአሁኑ ወቅት በዩናይትድ ስቴትስ የፌዴራሉ ፍርድ ቤት እጅ ውስጥ ይገኛል። በመጨረሻ ግን ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሊያመራ እንደሚችል ይገመታል።

XS
SM
MD
LG