No media source currently available
ኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ላቀረበቸው ጥሪ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ፡፡