No media source currently available
ትግራይ ክልል ውቅሮ ከተማ ውስጥ ከ15 ዓመታት በፊት አንድ አባት ሁለት ልጆቹን ደፍሯል፤ ዳናይትንና ሄለን። እነ ዳናይት ገና ህፃናት እያሉ ነበር እናታቸው በሞት የተነጠቁት።