No media source currently available
በሀገራት የሚከሰቱ ቀውሶችን ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ ቀድሞውንም እንዳይፈጠሩ መስራት እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡