በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ


የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

ፖሊስ ለሦስተኛ ጊዜ በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ላይ የ28 ቀናት የምርምራ ጊዜ ተሰጠው፡፡ ጠበቆቻቸው የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትም ማመልከቻም ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

XS
SM
MD
LG