No media source currently available
ከጥር 14 / 2009 ዓ.ም. ጀምሮ በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ታስረው የነበሩ 13 አመራሮቹና አባላቱ ትናንት ምሽት ላይ መፈታታቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ አስታውቋል።