No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሰሜን አትላንቲክ ሀገሮች የጦር ትብብር ድርጅት (ኔቶ) “ጊዜ ያለፈበት” ነው ሲሉ በቅርቡ መናገራቸው የአውሮፓ መሪዎችን አስደምሟል።