No media source currently available
“ይካሄዳል” በሚባለው የገዥው ኢህአዴግና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድርድር ዙሪያ እየተከናወኑ ባሉ ሥራዎች ላይ መረጃ ለጠየቀው በኢትዮጵያ የኖርዌይ ኤምባሲ ሰማያዊ ፓርቲ የበኩሉን ማስታወቁን አመልክቷል፡፡