No media source currently available
ከበርቴው ነጋዴ ዶናልድ ትራምፕ ነገ፤ ዓርብ ጥር 12/2009 ዓ.ም. በዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ደጅ ላይ ቃለ-መሃላ ሲፈፅሙ የሃገራቸው 45ኛ ፕሬዚዳንት ይሆናሉ።