No media source currently available
ሶማሊያ ውስጥ ይከሰታል ተብሎ የተሰጋውን የበረታ ረሃብ ለማስወገድ ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል።