No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ በሦስት መቶ ወረዳዎች በሕፃናት፣ በእናቶችና በቤተሠብ ጤና ዙሪያ ሲከናወን የቆየ መረኃ ግብር ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ለሚሆን ሰው አገልግሎት መስጠቱ ተገልጿል፡፡