በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ5 ሚሊዮን ተኩል በላይ ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል


ከ5 ሚሊዮን ተኩል በላይ ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:47 0:00

በጎርፍ አደጋና አዲስ ባጋጠመ ድርቅ ምክንያት 5.6 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው መንግሥትና አጋሮቹ ይፋ አደረጉ።

XS
SM
MD
LG