No media source currently available
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ እነ ማስረሻ ሰጤ ብሬ በሚል መዝገብ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ በ23 ታራሚዎች ግድያና በሽብር ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ጠየቀ፡፡