No media source currently available
በትራምፕ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ምን ሚና ይኖራቸዋል? የሚለው ጥያቄ ሰሞኑን እየተካሄደ በሚገኘው የትራምፕ ካቢኔ አባላት ግምገማ ሂደት ላይ ትኩረት የተሰጠው አጀንዳ ነበር። እንደ ቬኦው ዘጋቢ ቢል ጋሎ ዘገባ ጥያቄው ትራም በምራጫው ቅስቀሳ ቃል የገቧቸውን አነጋጋሪ ጉዳዮች የበለጠ እንዲጎሉ ያደርጓቸዋል ይላል።