በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በኢትዮጵያ እያሰቃዩ የመመርመር ተግባር ቀጥሏል” ሂዩማን ራይትስ ወች


“በኢትዮጵያ እያሰቃዩ የመመርመር ተግባር ቀጥሏል” ሂዩማን ራይትስ ወች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:25 0:00

እስረኞችን የማሰቃየት ችግር ኢትዮጵያ ዉስጥ ለረጅም ግዜ ሳይፈታ የዘለቀ ችግር እንደሆነ የሚናገረው የሪፖርቱ ክፍል “መንግስት የጸጥታ ሀይሎች ያደረሱትን በደሎች በተገቢው መልኩ ለመመርመርም ሆና ለዓለማቀፍ ምርመራ ጥሪዎች መልስ መስጠት አልቻለም።” ይላል። በሂውማን ራይትስ ወች ከፍተኛ የአፍሪካ ተመራማሪ የሆኑት ፌሊክስ ሆርን በርካቶች እስር ቤት በሚታጎሩባት ኢትዮጵያ እያሰቃዩ የመመርመር ተግባር ወይም ቶርቸር አሁንም ቀጥሏል ይላሉ።

XS
SM
MD
LG