No media source currently available
መቐለ ከተማ ውስጥ ከአሁን በፊት "ፊደል ሰራዊት" በሚል ተደራጅተው የንባብ ክበብና የሥነ ጽሑፍ ምሽት ስያካሂዱ የነበሩ 12 ወጣቶች በአሁኑ ሰዓት ያሳተሙት የግል መፅሔት ባለፈው ሣምንት በይፋ ተመርቆ ለንባብ በቅቷል።