No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት በመስከረም ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ካላሰፈ በኋላ በቁጥጥር ስር አውሏቸው የነበሩ ታሳሪዎችን “ተሃድሶ” ስልጠና እየሰጠ በመልቀቅ ላይ መሆኑን፤ ሌሎች ከ12 ሺሕ በላይም የተሃድሶ ስልጠና እንደሚወስዱ በመግለፅ ላይ ነው።