No media source currently available
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ እስከ አምስት አመት ተኩል የሚደርስ የእስር ቅጣት ጣለባቸው።