No media source currently available
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ፣ በሃያ ሦስት ታራሚዎች ግድያና በሽብር ወንጀል አቃቤ ሕግ ክሥ የመሠረተባቸው ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ “ግፍ ፈፅሞብናል” ሲሉ አቤቱታቸውን ለፍርድ ቤት አሰምተዋል፡፡