No media source currently available
የዓረና ትግራይ ሉዓላዊነትና ዲሞክራሲ በባለፈው እሁድ ዕለት በማይጨው ከተማ የጠራው የድርጅቱ አባላት ስብሰባ በፀጥታ ኃይሎች ትዛዝ እንደተቋረጠበት ማስታወቁን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል፡፡