No media source currently available
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ቶም ማሊኖውስኪ ወቅቱ የኢትዮጵያ ችግር አጣዳፊ መፍትሔ የሚሻው ነው አሉ፡፡ እንደ መፍትሔ ካሉዋቸው መካከል አንዱና ዋነኝ ቁልፍ የሆኑ እስረኞች መፍታት ነው ብለዋል፡፡