No media source currently available
ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቴክሣሱን የነዳጅ ኩባንያ ሥራ አስኪያጅ ለአስተዳደራቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት መርጠዋል፡፡