No media source currently available
የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች የሕብረት ሥራ ማኅበር በማንነታችን ላይ ጫና በመፍጠር እና ከልማት ባንክ ይሠጠን የነበረው ብድር በመቆሙ ምክንያት ትልቅ ችግር ደርሶብናል ሲሉ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡