በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአፍሪካ ሦስተኛ ሆናለች


ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአፍሪካ ሦስተኛ ሆናለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00

ዋና መቀመጫውን በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋቹ(CPJ) ዓመታዊ በእስር ላይ ያሉ ጋዜጠኞችን ቁጥር ቀምሮ ይፋ በሚያደርግበት ዓመታዊ ሪፖርቱ በዚህ ወር በሚጠናቀቀው የአውሮፓውያን 2016 ዓ.ም በዓለም ዙሪያ 259 ጋዜጠኞች ታስረው እንደሚገኙ አስታውቋል። በዚህ ሪፖርቱ ከአፍሪካ ግብጽ 25 ጋዜጠኞችን በማሰር 1ኛ፣ ኤርትራ 17 ጋዜጠኞችን በማሰር ሁለተኛና ኢትዮጵያ 16 ጋዜጠኞችን በማሰር ሦስተኛ ሀገር ተብላለች።

XS
SM
MD
LG