No media source currently available
በወቅቱ የኮሚቴው ዋና ጸሐፊና የወጣቶች ሰብሳቢ የነበሩት አቶ አደራጀው ዋኘው እዚህ አሜሪካ የሚገኙ በመሆናቸው ጽዮን ግርማ ይህን ጥያቄ መነሻ አድርጋ አነጋግራቸዋለች።