No media source currently available
የእሥራት ፍርዱን እየፈፀመ ያለው የፍትሕ ጋዜጣና የፋክት መፅሔት አዘጋጅና አሣታሚ ተመስገን ደሣለኝ የት እንደሚገኝ ቤተሰቦቹ ማግኘት አለመቻላቸውን ገልፀዋል፡፡