No media source currently available
“ሰዎች በሚሉት ጋር ላትስማማ ትችላለህ፤ ማለት የሚፈልጉትን ነገር የማለት መብታቸውን ግን ልታከብር ይገባል” በኢትዮጵያ የአሜካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት ናቸው ይህንን ያሉት።