በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራን ጠበቆቻቸው አሁንም አላገኟቸውም


ዶ/ር መረራን ጠበቆቻቸው አሁንም አላገኟቸውም
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ዛሬም ከጠበቆቻቸው ጋር መገናኘት እንዳልቻሉ ተገልጿል። ጤንነታቸውም የተሟላ አለመሆኑንና የሚገባላቸውን ምግብ አንዳንድ ጊዜም እንደማይመገቡ ተሰምቷል። ጠበቆቻቸው እርሳቸውን ለማናገር የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። መለስካቸው አምሃ ተጨማሪ አለው፡፡

XS
SM
MD
LG