No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ላሰቡ አሜሪካውያን ዜጎቿ ቀደም ሲል አውጥታው የነበረውን የጉዞ ማስጠንቀቂያ አራዝማለች፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት “መሬት ላይ ያለው ሁኔታ ተሻሽሏል"ብሏል።