በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ተሰደን ጫካ ከገባን አምስት ወር አስቆጥረናል” ያሉ በኮንሶ በሕዝብ እንደተመረጡ የሚናገሩ የኮሚቴ አባላት ናቸው


በኮንሶ የሕዝብ ጥያቄን ለማስመለስ በመነሳታቸው ተሰደው ጫካ ከገቡ አምስት ወር እንዳለፋቸው በሕዝብ እንደተመረጡ የሚናገሩ የኮሚቴ አባላት ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።

XS
SM
MD
LG