No media source currently available
ተጠርጣሪዎቹ "በምርመራ ወቅት ከባድ የማሰቃየት ድርጊት ተፋጽሞብናል" ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቤት ብለዋል፤ ፍርድ ቤቱም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።