No media source currently available
በዩናይትድ ስቴትስ በተካሄደ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሽንፈት የደረሰባቸው ዲሞክራቶች የወደፊት አካሄዳቸውን እየመረመሩና እርምጃም እየወሰዱ ነው።