በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሊያው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተላለፈ


የሶማሊያው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተላለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

“አይበለውና ከአንዳች የቁማር መጫወቻ ሥፍራ ብሆን፤ ይህ ምርጫ እንደ አውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር በ2012ዓ.ም. ከተካሄደውም ሆነ ከዚያ በፊት ከተካሄደው ይበልጥ የተበታተነችና ንቅዘት የተንሰራፋባት ሶማሊያን እንድትፈጠር ምክያት ይሆናል ብዬ ባለፉት ሰላሣ ዓመታት በሥራዬ ያጠራቀምኩትን ገንዘብ ለውርርድ አቀርባለሁ፤ የሚታየው ሙስና በቃላት መግለጥ ከሚቻለው በላይ ነው።” በሜኔሶታ የሚኖሩ የሶማሊያ ተወላጅ

XS
SM
MD
LG