No media source currently available
ለድርቅ ተጋላጭ በሆነችዋ ኢትዮጵያ ትኩረት ሊሠጠው የሚገባው ሥራ ለአደጋ የማይበገር ህብረተሠብን መፍጠርን እንደሆነ የብሔራዊ አደጋ ቅነሳ ሥራ አመራር ኮሚሽነር አስታወቁ፡፡