No media source currently available
ሙሉጌታ አባተ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በሀምሳ አመቱ ባሳለፍነው ሳምንት ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። ለቤተሰቦቹና ለሙያ አጋሮቹ እንዲሁም ለአድናቂዎቹ መፅናናትን ከልብ እንመኛለን።