No media source currently available
በሱዳን ካሉ አራት ታጣቂ ቡድኖች አንደኛው "የሱዳን ህዝብ ነፃ አውጭ እንቅስቃሴ ሰሜን”ሕፃናትን ለውጊያ መመልማልና መጠቀምን ለማቆምና ለመከላከል ተስማምቱዋል።