No media source currently available
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙትና የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው አቶ ደቀቦ ዋሪዮ የተባሉ የ80 ዓመት አዛውንትን ፖሊስ አስሮ አስቀምጧቸዋል ሲሉ ጠበቃውና ልጃቸው ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።