በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸውን የ80 ዓመት አዛውንት ፖሊስ አስሮ አስቀምጧቸዋል ሲሉ ጠበቃውና ልጃቸው አማረሩ


በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙትና የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው አቶ ደቀቦ ዋሪዮ የተባሉ የ80 ዓመት አዛውንትን ፖሊስ አስሮ አስቀምጧቸዋል ሲሉ ጠበቃውና ልጃቸው ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።

XS
SM
MD
LG