No media source currently available
ዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እንዲመሰረት ያደረገውን “የሮም ስታቱት” የተባለውን ውል በመፈረም ቀዳሚ የነበሩ የአፍሪቃ ሀገሮች በአሁኑ ወቅት ከውሉ እንደሚወጡ እየተናገሩ ናቸው።