በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኑሯችንን ተረጋግተን መምራት አልቻልንም" በዳዳብ ስደተኞች ጣቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን


"ኑሯችንን ተረጋግተን መምራት አልቻልንም" በዳዳብ ስደተኞች ጣቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በዓለም ትልቁ የሆነው የዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሌላ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ እንደሚዘዋወሩ የኬንያ መንግሥት እንደገለፀላቸውና፤ በአሁኑ ወቅት ኑራቸው በእንጥልጥል መቆየቱን ያስረዳሉ።

XS
SM
MD
LG