No media source currently available
በዓለም ትልቁ የሆነው የዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሌላ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ እንደሚዘዋወሩ የኬንያ መንግሥት እንደገለፀላቸውና፤ በአሁኑ ወቅት ኑራቸው በእንጥልጥል መቆየቱን ያስረዳሉ።