በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሲፒጄ በጥረቱ እንደሚገፋ አስታወቀ፤ መንግሥት ክሡን አጣጣለ


ሲፒጄ በጥረቱ እንደሚገፋ አስታወቀ፤ መንግሥት ክሡን አጣጣለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:34 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት ሃሣብን ለመግለፅ ነፃነት መድረኩን ክፍት እስኪያደርግና ያሠራቸውን ጋዜጠኞች እስኪፈታ መጎትጎትና ጫና እንዲደረግበት መግፋቱን እንደማያቆም ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅነንት ተሟጋች ቡድን - ሲፒጄ አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG