No media source currently available
ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩና አናኒያ ሶሪ እንዲሁም የቀድሞው አንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሺ ታሰሩ። መንግስት ሰዎች በመጻፋቸው ምክኒያት አይታሰሩም ብሏል።