No media source currently available
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅና ኮሌራ የዜጎችን ኑሮ እየጎዱ መሆኑን ጠቅሶ ባለፉት አራት ቀናት ከሰላሣ ሰዎች በላይ መሞታቸውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) አስታውቋል።