No media source currently available
በሕግ የበላይነት እና በሠብዓዊ መብት አያያዝ ላይ መሻሻል እንዲኖር እንደሚፈልጉ ከኢትዮጵያ መሪዎች ጋር የተወያዩት የካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቴፈን ዲዮን አስታወቁ።