No media source currently available
ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ በሰፊው እንደሚያሸንፉ የተተነበየላቸውን የዲሞክራቲክ ፓርቲውን ተቀናቃኛቸውን ሂላሪ ክሊንተንን በአስገራሚ ሁኔታ አሸንፈው 45ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ ተመርጠዋል።