በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ለሪፐብሊካን ለዴሞክራትና ገለልተኛ መራጮች አብሮነታችንን የምናጠናክርበት ሠዓት ነው" ዶናልድ ትራምፕ


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ በሰፊው እንደሚያሸንፉ የተተነበየላቸውን የዲሞክራቲክ ፓርቲውን ተቀናቃኛቸውን ሂላሪ ክሊንተንን በአስገራሚ ሁኔታ አሸንፈው 45ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ ተመርጠዋል።

XS
SM
MD
LG