No media source currently available
መሰረት ንጉሴ ከባህርዳር 80 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘው በዳንግላ ከተማ ትሰራበት በነበረው ሆቴል ውስጥ በርካታ ደምበኞችን ያፈራች የምግብ ባለሙያ ነበረች። ቤተሰቦቿን ሰርታ ከምታገኘው ትደጉምም ነበር ።