No media source currently available
“የሪፐብሊካን ዕጩ ተወዳዳሪ ዶናልድ ትራምፕ፤ አታላይና ፕሬዚዳንት ለመሆንም ብቃት የሌላቸው ናቸው” ሲሉ ለዴሞክራቷ ዕጨ ተወዳዳሪ ለሂለሪ ክሊንተን ዘመቻ በማድረግ ላይ የሚገኙት የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ተናገሩ።