በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ አብራሪዎች አይሮፕላን ይዘው ኢትዮጵያ መግባታቸውን ሲራጅ ፈጌሳ ተናገሩ


የኤርትራ አብራሪዎች አይሮፕላን ይዘው ኢትዮጵያ መግባታቸውን ሲራጅ ፈጌሳ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:10 0:00

የኤርትራ አየር ኃይል ንብረት የሆነች አይሮፕላን ሁለት ፓይለቶችን ይዛ ወደ ኢትዮጵያ መግባቷን እና ኢትዮጵያ ተቀብላ ማሳረፏን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስትር ገለፁ።

XS
SM
MD
LG