No media source currently available
የኤርትራ አየር ሐይል ንብረት የሆነች ሚግ 29 ተዋጊ አውሮፕላን ሁለት ፓይለቶችን ይዛ ወደ ኢትዮጵያ መግባትዋ የኢትዮጵያ ደህንነትና ጸጥታ ምንጮች ገለጹ፤ የኤርትራ ባለስልጣናት ዜናውን “ፍሬ ቢስ” ሲሉ ማጣጣላቸው ተዘግቧል።