No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት ሰላሣ ሦስት ወራት የፖሊዮ አጋጣሚ አለማታየቱን አንድ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሙያ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡